ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዓብይ አህመድ የእሳቸውን ወደ ስልጣን መምጣት በመቃወም “የኢኮኖሚ አሻጥር/የኢኮኖሚ sabotage/” እየተፈፀመባቸው መሆኑን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት “ዝርፊያ”ሲሉ በገለፁት ሀገር-አቀፍ የፀረ-ሙስና ጉባኤ ላይ ባደረጉት የ20 ደቂቃ ንግግር ነበር።
Share your thoughts on this post
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዓብይ አህመድ የእሳቸውን ወደ ስልጣን መምጣት በመቃወም “የኢኮኖሚ አሻጥር/የኢኮኖሚ sabotage/” እየተፈፀመባቸው መሆኑን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት “ዝርፊያ”ሲሉ በገለፁት ሀገር-አቀፍ የፀረ-ሙስና ጉባኤ ላይ ባደረጉት የ20 ደቂቃ ንግግር ነበር።