የትግራይ ክልል የግንቦት 20 በዓልን ምክንያት በማድረግ ከ2 ሺህ ለሚበልጡ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ By Habesha Times On May 23, 2018 In AMHARIC facebook tweet google+ የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የግንቦት 20 በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ2 ሺህ 206 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ። ከእስረኞቹ መካከል 54ቱ ሴቶች እንደሆኑ ተገልጿል። ይህንን ያስታወቀው የትግራይ ክልል የህዝብና የመንግስት ግንኙነት ቢሮ ነው። በመጪው ሰኞ 27ኛው የግንቦት 20 በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሮ ይውላል። Share your thoughts on this post Think your friends would be interested? Share this story!PrintTweetWhatsAppTelegramShare on TumblrPocketLike this:Like Loading...