fbpx
AMHARIC

በቡሬ ከተማ ፆታውን በመቀየር የሴት ልብስ በመልበስ ሲያጭበረብር የነበረው ወጣት ተያዘ

በቡሬ ከተማ አስተዳደር የሀሰት ማስረጃ በመያዝ ሜሪ ጫኔ በሚል የሴት ስም በመያዝና የጉዋጺዎን ከተማ የፍልቅልቅ ቀበሌ ነዋሪ መታወቂያ በመያዝ ፆታውን በመቀየር የሴት ልብስ በመልበስ በልመና ስራና በዘረፋ ወንጀል የተሰማራ ወጣት በቀን 8/7/2010 ዓ.ም በፖሊስ በቁጥጥር ስር ውሏል፡፡ በመሆኑም እንዲህ አይነት ወንጀለኞች በየአካባቢው ሊኖሩ ሲለሚችሉ ህብረተሰቡ ጥናቃቄ ማድረግ አለበት ሲል የቡሬ ከተማ ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት ዘግቧል።

በቡሬ ከተማ አስተዳደር የሀሰት ማስረጃ በመያዝ ሜሪ ጫኔ በሚል የሴት ስም በመያዝና የጉዋጺዎን ከተማ የፍልቅልቅ ቀበሌ ነዋሪ መታወቂያ በመያዝ ፆታውን በመቀየር የሴት ልብስ በመልበስ በልመና ስራና በዘረፋ ወንጀል የተሰማራ ወጣት በቀን 8/7/2010 ዓ.ም በፖሊስ በቁጥጥር ስር ውሏል፡፡ በመሆኑም እንዲህ አይነት ወንጀለኞች በየአካባቢው ሊኖሩ ሲለሚችሉ ህብረተሰቡ ጥናቃቄ ማድረግ አለበት ሲል የቡሬ ከተማ ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት ዘግቧል።

Share your thoughts on this post
%d bloggers like this:
Visit Us On TwitterVisit Us On YoutubeVisit Us On Instagram